- This event has passed.
Poetry in Amharic and English / Ethiopian Coffee Ceremony
August 26, 2018 @ 6:00 pm - 9:00 pm
ግጥምና ገጣሚዎች / Spoken Word – Beauty & Tradition!
Selam Cafe
Beauty & Tradition
A Pan African Oral Expression and Ethiopian Coffee Ceremony
Spoken Word Night @ Selam Coffee Shop
Sunday, August 26, 2018
6:00 – 7:30 PM – Poetry In Amharic
7:30 – 8:00 PM – Coffee Ceremony
8:00 – 9:00 PM – Poetry in English
3860 Minnehaha Ave, Minneapolis, MN 55406
ግጥምና ገጣሚዎች / Spoken Word
በዚች ቀን ውሎዋችንን ከተለያዩ ዕውቅና ካላቸውና ከጀማሪ ገጣሚዎች፣ እንዲሁም ለታዋቂ ደራሲዎች አድናቆት ላላቸው አንባቢያን መድረኩ ክፍት እንደሆነ ለእንግዶቻችን መግለጽ እንወዳለን።
በግጥም ሃሳቦትን የመግለፅ ችሎታው ካሎት፣ በዚህ ፕሮግራም ተካፋይ መሆን ከፈለጉ ፣ በዚ ኢሜል አስቀድመው ይመዝገቡ : africanglobalroots@gmail.com / 612 432 5932
ይህ ዝግጅት በ African Global Roots LLC የስነ ጥበብ ክፍል የተዘጋጀ ነው ።
ሰላም ካፌ ከባህላዊ የቡና ስርዓትን ከቡና ቁርስ ጋር ይዘው ምሽቱን በማዕረግ ሊያደምቁት ተዘጋጅተዎል !