Loading Events

« All Events

  • This event has passed.

Poetry in Amharic and English / Ethiopian Coffee Ceremony

August 26, 2018 @ 6:00 pm - 9:00 pm

ግጥምና ገጣሚዎች / Spoken Word – Beauty & Tradition!

Selam Cafe

Beauty & Tradition

A Pan African Oral Expression and Ethiopian Coffee Ceremony

Spoken Word Night @ Selam Coffee Shop

Sunday, August 26, 2018

6:00 – 7:30 PM – Poetry In Amharic

7:30 – 8:00 PM – Coffee Ceremony

8:00 – 9:00 PM – Poetry in English

3860 Minnehaha Ave, Minneapolis, MN 55406

ግጥምና ገጣሚዎች / Spoken Word

በዚች ቀን ውሎዋችንን ከተለያዩ ዕውቅና ካላቸውና ከጀማሪ ገጣሚዎች፣ እንዲሁም ለታዋቂ ደራሲዎች አድናቆት ላላቸው አንባቢያን መድረኩ ክፍት እንደሆነ ለእንግዶቻችን መግለጽ እንወዳለን።

በግጥም ሃሳቦትን የመግለፅ ችሎታው ካሎት፣ በዚህ ፕሮግራም ተካፋይ መሆን ከፈለጉ ፣ በዚ ኢሜል አስቀድመው ይመዝገቡ : africanglobalroots@gmail.com / 612 432 5932

ይህ ዝግጅት በ African Global Roots LLC የስነ ጥበብ ክፍል የተዘጋጀ ነው ።

ሰላም ካፌ ከባህላዊ የቡና ስርዓትን ከቡና ቁርስ ጋር ይዘው ምሽቱን በማዕረግ ሊያደምቁት ተዘጋጅተዎል !

Details

Date:
August 26, 2018
Time:
6:00 pm - 9:00 pm

Organizer

African Global Roots
Website:
https://www.facebook.com/africanglobalroots1/
Menu Title